የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ ለሚገኙ በ2011 በጀት ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ የመንግስት ሰራተኞች የማበረታቻ ሽልማት አበርክቶላቸዋል፡፡ በሽልማቱ 493 ሰራተኞች የተካተቱ ሲሆን ከሁለት መኝታ እስከ ስቱዲዮ ሽልማት ከመበርከቱም ባሻገር የውጭ ይትምህርት ዕድልንም እነደሚያካትት ተነግሯል፡፡
ሽልማቱን የሰጡት የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እንዳሉት ህዝብን ማገልገል በተግባር ስላሳያችሁ እናመሠግናለን ብለዋል፡፡
በአዲስ አበባ መለስ ዜናዊ የስራ አመራር ኢንስቲትዩትም 3 ሰራተኞች ሽልማት ያገኙ ሲሆን ሽልማቱ ለቀጣይ ስራቸው መነሳሳትን እንደሚፈጥር እና በተሻለ መልኩ ህብረተሰቡን ለማገልገል እንደሚረዳቸው ተናግረዋል፡፡ ለዚህ ዕድል ላበቋቸው የኢንስቲትዩቱ አመራርና ሰራተኞችም ምስጋና አቅርበዋል፡፡
በአዲስ አበባ መለስ ዜናዊ የስራ አመራር ኢንስትቲዩት በ2011 በጀት ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ሠራተኞች የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡
Posted in Uncategorized.
priligy and viagra viagra online free viagra samples boynton beach
como pedir viagra en una farmacia will viagra help maintain an erection after ejaculation viagra prezzo piu basso
viagra 100mg online https://paradiseviagira.com can veterans get viagra
viagra and dexedrine purevigra.com viagra virecta cialis levitra
viagra generico laboratorio https://buybuyviamen.com/ good natural viagra
cipla viagra viagra online sales in australia viagra no brasil
viagra frГҐn kina why headache with viagra precio viagra farmacias espaГ±a
viagra en sydney can you buy viagra over the counter in uk viagra w/dapoxetine
viagra and headaches were can you buy kamagra and viagra in ireland kamagra vs viagra